Thursday, December 6, 2012

በጉራ ፈርዳ የእርሻ መሬታችን እየተሸጠብን ነው ሲሉ ሠፋሪ አርሶ አደሮች ከሰሱ


በጉራ ፈርዳ የእርሻ መሬታችን እየተሸጠብን ነው ሲሉ ሠፋሪ አርሶ አደሮች ከሰሱ!

በቤንች ማጂ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ የሚኖሩና ከዓመታት በፊት አሁን የአማራ ክልል ከሚባለው አካባቢ የመጡ ሠፋሪ አርሶ አደሮች በአካባቢው ባለሥልጣናት ተገደው ቀያቸውን ልንዲለቁ መገደዳቸውን መዘገባችን ይታወሳል።

ከረዥም ጊዜ በፊት በአካባቢው እንዲሰፍሩ የተደረጉና አሁንም ድረስ በዚያው ነዋሪ የሆኑ አርሶ አደሮች የእርሳ መሬታችንን እንዳናርስና በማሳ ላይ የእርሻ ያለበትን ጨምሮ በሃራጅ እየተሸጠባባቸው መሆኑን ይናገራሉ ።   

የጉራ ፈርዳ ሠፋሪ አርሶ አደሮች...ዝርዝሩን ከዚህ ያዳምጡ

No comments:

Post a Comment