Sunday, December 7, 2014

ኢትዮጵያ የኢንተርኔት መብት ከሌላቸው 10 ሀገራት አንዷ እንደሆነች ተገለፀ፡፡

ፍሪደም ኦን ዘ ኢንተርኔት 2014›› የተባለው ሪፖርት ባወጣው ደረጃ መሰረት በ 65 ሀገራት ጥናት በማካሄድ የኢንተርኔት መብት የማይከበርባቸውን የመጀመሪያዎቹን አስር ሀገራት አስቀምጧል፡፡
ከእነዚህ ሀገራት ኢትዮጵያ በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች እንደ ሪፖርቱ፡፡
የኢንተርኔት ነፃነት የማይከበርባቸው ሀገራት ተብለው ከተቀመቱት እንደ ኢራን፣ ሶርያ፣ ቻይና፣ ኡዝቤኪስታን፣ ቬትናም፣ ባህሬን፣ ሳውዲ አረቢያና ፓኪስታን ያሉ የእስያ ሀገራት ቀዳሚዎቹ ናቸው፡፡
ከአስሩ ሀገራት ኢትዮጵያና ኩባ ብቻ ናቸው የእሲያ ያልሆኑ የኢንተርኔት መብት የሌላቸው ሀገራት፡፡
ዘገባው IBN Live ነው==>
Pakistan is among the 10 worst countries along with Iran and China on the index of internet freedom, according to a global survey released today.
Freedom House released its 'Freedom on the Internet 2014' report, which surveyed 65 countries and listed the index on obstacles to internet access, limits placed on internet content, and violations of internet user rights.
It showed Pakistan at 10th position, one step down from the 11th worst in 2013, an increase in the restrictions imposed on the internet.

ts gradual fall during the past four years continues when it was 13th from the bottom in 2011.
Majority among the top ten worst countries are from Asia, including Iran, Syria, China, Uzbekistan, Vietnam, Bahrain, Saudi Arabia and Pakistan.
Only Cuba and Ethiopia are two others non-Asian among the top ten, placed at fourth and fifth positions.