Wednesday, July 24, 2013

ወያኔ በኦነግ አባልነት የሀሰት ክስ አቀናጅቶ በግፍ ባሰረቸው የኦሮሞ ተወላጆች ላይ የጥፋተኛነት ፍርድ አስተላልፏል።

ወያኔ በኦነግ አባልነት የሀሰት ክስ አቀናጅቶ በግፍ ባሰረቸው የኦሮሞ ተወላጆች ላይ በሚቆጣጠራቸው ዳኞችና አቃቢህጎች አማካኝነት ሽብርተኛ ናቸው በማለት የጥፋተኛነት ፍርድ አስተላልፏል።

በሽብርተኛነት ተፈርጀው ጥፋተኛ ከተባሉት ውስጥ አያሌ የአዳማ፣ የአዲስ አበባ፣ የአዳማ እና የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ይገኙበታል።

*“በኢትዮጵያ ለዓመታት የዘለቀ የሰብአዊ መብት ረገጣ መኖሩ ይታወቃል ይሁንና ለጋሽ ሀገሮች ይህንን ጉዳይ ከግምት ያስገቡ አይመስልም።” አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች!

የኢትዮጵያ መንግስት የሰብዓዊ መብት አያያዝና የለጋሽ አገሮችና ሚና

በኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ትኩረት ሳያደርጉ ዘለቄታ ያለው ልማት ማምጣት የማይቻል መሆኑን በያዝነው ወር ይፋ የሆኑ ሁለት የጥናት ዘገባዎች አመለከቱ። ለጋሽ አገሮች የሚሰጡት ገንዘብ የመብት ጥሰትን ለማባባስ ያለመዋሉን የማረጋገጥ ኃላፊነት እንዳለባቸው ሪፖርቱ ይጠይቃል!!

No comments:

Post a Comment