Sunday, November 18, 2012

የጀርመኑ ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮውን ዘጋ!




በጀርመናዊው የኖቤል ተሸላሚ በእውቁ ደራሲ ኤንሪሽ ቦል ስም የተመሠረተው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በኢትዮጵያ ዲሞክራሲና ሰብዓዊ መብቶችን ለማበረታታት ሲያደርግ የቆየውን እንቅስቃሴ አቋርጦ ለመውጣት መገደዱን አስታውቋል።

ኤንሪሽ ቦል ፋውንዴሽን ከኢትዮጵያ የሚወጣው በእንቅስቃሴዎቹ ላይ የተጣሉ ገደቦችን በመቃወም መሆኑን አስረድቷል።

No comments:

Post a Comment