Thursday, November 22, 2012

የእስክንድር ነጋ ጉዳይ ለተመድ ግብረኃይል ገባ


የእስክንድር ነጋ ጉዳይ ለተመድ ግብረኃይል ገባ


ለህሊና እስረኞች የሚሟገተው ፍሪደም ናው “Freedom Now” የሚባለው ድርጅት የእስክንድር ነጋን ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያላግባብ የታሠሩ ሰዎችን ጉዳይ ለሚያጠናው ግብረኃይል ማቅረቡ ታወቀ።
እስክንድር ነጋ
​​
ግብረኃይሉ በቀረበለት መመልከቻ ላይ በመጭው ሚያዝያ ውሣኔ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

No comments:

Post a Comment