Saturday, July 5, 2014

የዓለም ባንክ በተያዘው አመት በታሪኩ ከፍተኛ የገንዘብ መጠን ለኢትዮጵያ ማስተላለፉ ተገለጸ!

 


የዓለም ባንክ በተያዘው አመት በታሪኩ ከፍተኛ የገንዘብ መጠን ለኢትዮጵያ ማስተላለፉ ተገለጸ

መቀመጫውን በዋሽንግተን ያደረገው የዓለም ባንክ በተያዘው ዓመት ባንኩ በታሪኩ ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ ድጋፍ እና እርዳታ ማድረጉን የሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ አመልክቷል፡፡

ጋዜጣው በተያዘው ዓመት ብቻ የዓለም ባንክ 1.6 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ለኢትዮጵያ ማስተላለፉን ጠቅሷል፡፡
እኔ የምለው ከዓለም በድህነት 2ኛ?የሄ ሁሉ ገነዘብ የትገባ'?

No comments:

Post a Comment