Monday, April 1, 2013

በአቶ ሌንጮ ለታ የሚመራ አዲስ ፓርቲ ተመሰረተ

በአቶ ሌንጮ ለታ የሚመራ አዲስ ፓርቲ ተመሰረተ


የፓርቲው ስያሜ፦” የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር” እንደሆነ በምስረታው ጊዜ ይፋ ሆኗል።

ይፋ ከተደረገው የፓርቲው ዓላማና ፕሮግራም ለመረዳት እንደሚቻለው ፓርቲው በኦሮሞ ህዝብ ላይ እየተፈፀመ ያለውን በደል 

 በመታገል የኦሮሞ ህዝብ ነፃነቱን እንዲቀዳጅና ራሱን በራሱ ማስተዳደር እንዲችል ይሠራል።




በ አቶ ሌንጮ ለታ ሰብሳቢነትና እና በ አቶ ዲማ ነገዋ ምክትል ሰብሳቢነት የሚመራው አዲሱ ፓርቲ ደንቡን በማጽደቅ በይፋ 

ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።

No comments:

Post a Comment