Thursday, May 21, 2015

ህዝባዊ እምቢተኝነት ያብብ ይለምልም!




ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙዚቃው በተላለፈው ጥሪ የ24ዓመቱን የህወሀት አገዛዝ በቃህ የሚልበት ጊዜው ዛሬ ሳይሆን አሁኑኑ ነውገዥው የወያኔ መንግስት ስልጣን ከያዘ ጀምሮ አምስተኛው የኢትዬጲያ ብሄራዊ ምርጫ ይካሄዳል ፡፡ ሶስተኛውና ተስፋ የፈነጠቀው አገራዊ ምርጫ ተስፋ አስቆራጭ በሆነ የፓለቲካ ምህዳር መዘጋት ከተጠናቀቀ በኋላ የተካሄደውን አራተኛው ምርጫ ኢህአዴግ 99.6 በመቶ የፓርላማ መቀመጫ “በማሸነፍ” ተቆጣጥሮታል፡፡ ከቀናት በኋላ የሚካሄደው አምስተኛ አገራዊ ምርጫ የፓለቲካ ምህዳሩን ለማሻሻል የሚረዳና መጠነኛ ክፍተት ሊፈጥር ይችላል ተብሎ ቢጠበቅም በተቃራኒው ገዥው ፓርቲ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በከፍተኛ ሁኔታ እያዳከመ ተቺዎችን እና ሌሎች ነጻ ድምጾችን ለእስር ዳርጎ በከፍተኛ ጫና ታጅቦ ይካሄዳል፡።በቅርቡ ከእስር የተለቀቁት አቶ በቀለ ገርባ በምርጫ ቅስቀሳ ላይ እያሉ ተደበደቡ። ዘረፋም ተፈጽሞባቸዋል። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶክተርመረራ ጉዲና መንግስት ምጥ ይዞታል። የህዝብ ማዕበል አስፈርቶታል። የለየለት ተናካሽ ወጥቶታል ይላሉ።
_ምርጫው ሲቃረብ አፈናው፡ እስሩ፡ ማሰቃየቱ፡ ማሳቀቁ፡ ግድያው በየአቅጣጫው በርትቷል። ሰማያዊ፡ መድረክና ሌሎች ፓርቲዎች አቤቱታቸውን እያቀረቡ ናቸው። በዚህ መሃል ዕቅድ ያልተያዘላቸው፡ በጀት ያልተመደበላቸው ፕሮጀክቶች መሰረተ ድንጋይ በየቦታው እየተጣለላቸው ነው። አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በዚህም የተነሳ ሰሞኑን ስራ በዝቶባቸዋል።
_አዲስ አብዮተኛ ሙዚቃ ሰሞኑን ለአድማጭ ጆሮ ደርሷል።
ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙዚቃው በተላለፈው ጥሪ የ24ዓመቱን የህወሀት አገዛዝ በቃህ የሚልበት ጊዜው ዛሬ ሳይሆን አሁኑኑ ነው!!!

Thursday, April 30, 2015

ኢትዮጵያ በታሠሩ ጋዜጠኞች ብዛት በአፍሪካ አንደኛ ነች

Imprisonment is the most effective form of intimidation and harassment used against journalists.

 

"
ሃሣብን የመግለፅ ነፃነት መብቷን ተግባራዊ በማድረጓ ብቻ ታሥራ የምትገኘውን ርዕዮትን እንዲፈታ ለመንግሥቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን - መንግሥቱ ፀረ-ሽብር አዋጁን ሃሣብን በነፃነት የመለዋወጥን ተግባር ለመጠምዘዝ ጉዳይ ከመጠቀም እንዲቆጠብም እናሳስባለን"FREE THE PRESS


Seven of the 10 most censored countries-Eritrea, Ethiopia, Azerbaijan, Vietnam, Iran, China, and Myanmar-are also among the top 10 worst jailers of journalists worldwide, according to CPJ's annual prison census


In Ethiopia--number four on CPJ's most censored list--the threat of imprisonment has contributed to a steep increase in the number of journalist exiles. Amid a broad crackdown on bloggers and independent publications in 2014, more than 30 journalists were forced to flee, CPJ research shows. Ethiopia's 2009 anti-terrorism law, which criminalizes any reporting that authorities deem to "encourage" or "provide moral support" to banned groups, has been levied against many of the 17 journalists in jail there.


How censorship works: As Ethiopia prepared for its May 2015 elections, the state systematically cracked down on the country's remaining independent publications through the arrests of journalists and intimidation of printing and distribution companies. Filing lawsuits against editors and forcing publishers to cease production have left only a handful of independent publications in a country of more than 90 million people. Ten independent journalists and bloggers were imprisoned in 2014; authorities filed a lawsuit in August accusing six publications of "encouraging terrorism," forcing at least 16 journalists to flee into exile. There are no independent broadcasters, though broadcasts from the U.S.-based opposition Ethiopian Satellite Television (ESAT) intermittently air within the country. The state-controlled telecommunications company Ethio Telecom is the sole Internet provider and routinely suspends critical news websites. International journalists work in Ethiopia, but many are under surveillance and face harassment. Although journalists have not had difficulties acquiring accreditation in the past, newer arrivals say that they face challenges.


Lowlight: Authorities in 2014 unleashed the largest onslaught against the press since a crackdown in 2005 after disputed parliamentary elections. Ten independent journalists and bloggers were arrested on anti-state charges, and at least eight independent publications were shut down.


https://cpj.org/2015/04/10-most-censored-countries.php

Friday, April 17, 2015

በኢትዮጵያ የሚታየው የህንጻ ግንባታ የድህነት መሸፈኛ ጭምብል ይሆንን?(Is Ethiopia's building boom masking poverty?


 Is Ethiopia's building boom masking poverty?
Africa blog: Is Ethiopia's building boom masking poverty?

Whenever we set up our camera and flapped open our sun reflectors in Ethiopia's capital, Addis Ababa, passers-by became curious and eager to help.

But getting them to talk on camera was another matter as in general residents of the city are reticent and keep their views to themselves.

We were filming in Addis Ababa for a programme charting the changes in the country, yet it was only on the flight back to South Africa that I met an Ethiopian willing to be candid.

I found myself seated next to an inquisitive elderly Ethiopian woman, who was chatty despite the early morning departure.

However, she was not so open as to be willing for me to mention her name here.

She wore a green twin-set, leggings and woollen socks with her loafers. After the rigorous security checks, she took the socks off, saying she only wears them to keep her feet clean at the end of the security protocols.

She reminded me a bit of my mother, both caring and bossy all in one person.

During the flight, she cut me a portion of her fruit and insisted that I eat every morsel; her stern gaze suggested that I had no choice.
We talked about a lot of things, including my impressions of Nigeria, especially following the ground-breaking presidential election there when the incumbent lost.

She was proud of the manner in which Nigerians had used their vote to make a strong statement about their government.

I replied that perhaps if Ethiopians have strong views about the ruling party - the EPRDF, in power since 1991 - then they could also do the same when elections are held in May. 
http://www.bbc.com/news/world-africa-32310735

Friday, February 6, 2015

የዞን ዘጠኝ ተከሣሾች የመሃል ዳኛው እንዲቀየሩ ጠየቁ!

የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፊዎች

እሥር ቤት ውስጥ የሚገኙት ዘጠኝ ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት ፀሐፍት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ሰብሳቢ ዳኛ ከዚህ በኋላ ጉዳያቸውን እንዳይመለከቱ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ ተደርጓል፡፡
አቤቱታ ያቀረቡባቸው ዳኛ ግን በራሣቸው ፈቃድ ጉዳዩን ላለማየት መወሰናቸውን ገልፀዋል።
 
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ
የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ጋዜጠኞችን ጉዳይ የሚመለከተው የልደታው ችሎት ለተከታታይ ሁለት ቀናት የሚሰጠው ውሳኔ ምን ሊሆን እንደሚችል በጉጉት ሲጠበቅ ነበር። በተለይም ጦማርያኑ እና ጋዜጠኞቹ የመሃል ዳኛው ስራቸውን በሚገባ እያከናወኑ ስላልሆነ፤ እንዲነሱላቸው ነበር በደብዳቤ የጠየቁትከተከሳሾቹ አንዱ አቤል ዋበላ እሥር ቤት ውስጥ ግፍ እንደተፈፀመበት ለፍርድ ቤቱ አቤት ብሎ መፍትሔ እንዲሰጠው አመልክቷል፡አቤል ዋበላ እንደትላንት ከፍርድ ቤቱ ወደ ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ሲወሰድ፤ ፖሊሶቹ እረስተው በእጁ ካቴና ሳያስገቡ ቀርተው ነበር። ያለካቴና ቅሊንጦ ከደረሰ በኋላ ግን የደረሰበትን ስቃይ ሲያስረዳ በፍርድ ቤቱ ውስጥ የተገኙት በሙሉ አዝነው ነበር። “ቅሊንጦ ስንደርስ እጄ ላይ ካቴና ስላልነበረ፤ የማረሚያ ቤቱ ሰራተኞች እየሰደቡ እና እያንገላቱ እጄን በውሻ ሰንሰለት አስረው ነው ያሳደሩኝ” በማለት እንባ እየተናነቀው ነበር የተናገረው። “ሌላው ቀርቶ ማዕከላዊ እያለሁ በደረሰብኝ ከፍተኛ ድብደባ ምክንያት አንድ ጆሮዬ በደንብ አይሰማም። በመሆኑም ለመስሚያ የሚያገለግለኝን የጆሮ ማዳመጫዬንም ወስደውብኛል” በማለት የደረሰበትን ግፍ እና በደል አስረድቷል።
ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
 

Sunday, December 7, 2014

ኢትዮጵያ የኢንተርኔት መብት ከሌላቸው 10 ሀገራት አንዷ እንደሆነች ተገለፀ፡፡

ፍሪደም ኦን ዘ ኢንተርኔት 2014›› የተባለው ሪፖርት ባወጣው ደረጃ መሰረት በ 65 ሀገራት ጥናት በማካሄድ የኢንተርኔት መብት የማይከበርባቸውን የመጀመሪያዎቹን አስር ሀገራት አስቀምጧል፡፡
ከእነዚህ ሀገራት ኢትዮጵያ በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች እንደ ሪፖርቱ፡፡
የኢንተርኔት ነፃነት የማይከበርባቸው ሀገራት ተብለው ከተቀመቱት እንደ ኢራን፣ ሶርያ፣ ቻይና፣ ኡዝቤኪስታን፣ ቬትናም፣ ባህሬን፣ ሳውዲ አረቢያና ፓኪስታን ያሉ የእስያ ሀገራት ቀዳሚዎቹ ናቸው፡፡
ከአስሩ ሀገራት ኢትዮጵያና ኩባ ብቻ ናቸው የእሲያ ያልሆኑ የኢንተርኔት መብት የሌላቸው ሀገራት፡፡
ዘገባው IBN Live ነው==>
Pakistan is among the 10 worst countries along with Iran and China on the index of internet freedom, according to a global survey released today.
Freedom House released its 'Freedom on the Internet 2014' report, which surveyed 65 countries and listed the index on obstacles to internet access, limits placed on internet content, and violations of internet user rights.
It showed Pakistan at 10th position, one step down from the 11th worst in 2013, an increase in the restrictions imposed on the internet.

ts gradual fall during the past four years continues when it was 13th from the bottom in 2011.
Majority among the top ten worst countries are from Asia, including Iran, Syria, China, Uzbekistan, Vietnam, Bahrain, Saudi Arabia and Pakistan.
Only Cuba and Ethiopia are two others non-Asian among the top ten, placed at fourth and fifth positions.

Tuesday, November 18, 2014



ከጥቂት ጊዜያት በፊት BecauseIamOromo በሚል ርእስ አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተቋም አምነስቲ ኢንተርናሽናል በኦሮሞ ወጣቶች አራማጆች እና ፓለቲከኞች ላይ የሚደርሰውን ሰፊ የመብት ጥሰት በዝርዝር የሚያሳይ ሪፓርት ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ ይህ ሪፓርት በተደጋጋሚ የምንሰማቸው የነበሩትን የኦሮሞ ወጣቶች ላይ የሚደርሱ የመብት ጥሰቶቸን በአስደንጋጭ ሁኔታ እና በሚገባ የዘገበ ነው፡፡ ይህ የመብት ጥሰት ዘገባ በተለያዩ አካላት ርእሰ ጉዳይ ተደርጎ ቢነሳም በቂ ውይይት ሊደረግበት ተጨማሪ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል በሚል እሳቤ ከህዳር 4 እስከ 6 ሶስት ቀናት የሚቆይ የበይነ መረብ ዘመቻ አዘጋጅተናል፡፡ ይህ ዘመቻ የሪፓርቱ ርእስ በሆነው ኦሮሞ በመሆኔ (‪#‎BecauseIamOromo‬) በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል፡፡
የዚህ በይነ መረብ ዘመቻ ዋና አላማ በኦሮሞ ህዝብ ላይ በመንግስት በሰፊው ያለማቋረጥ እየተካሄደ ያለው የሰብአዊ መብት ረገጣ ለማውገዝ ፣ በመብት ረገጣው ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጋርነታችንን ለማሳየትና በጨቋኙ ስርአት በኦሮሞ ህዝብ ላይ እየደረሰ ላለው ቀጣይ የመብት ጥሰት ዝም መባል የማይገባው አገራዊ ጉዳይ አንደሆነ ለማሳየት ነው ፡፡ በዚህ ዘመቻ በዘጋቢ ሪፓርቱ ላይ በሰፊው የተጠቀሱ የኢህአዴግ መንግሰት የፈጸማቸውን የመብት ጥሰቶችንም ለማጋለጥ እና ለማሳወቅ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ብለን እናምናለን፡፡ በዚህ ዘመቻ ማስተላለፍ የምንፈልገው መልእክት ግልጽ ነው፡፡ የህዝቦች ወንድማማችነት በጨቋኝ ስርአት ውስጥ ጠንክሮ መታየት እንደገባው በአንድ ብሄር ላይ የተነጣጠረ የመብት ጥሰትም የሁሉም ኢትዮጲያውያን ጉዳይ መሆኑን! አንድ አካል ሲነካ መላ ሰውነትን እንደሚያመው ሁሉ ገዢዎቻችን ለይተው የሚያደርሱት ጭቆና የሁላችንም ህመምና ጉዳይ መሆኑን ለማሳየት በዚሀ ዘመቻ ላይ በንቃት እንድትሳተፉ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡
ፌስቡክና ትዊተር በዋናነት የዘመቻው ቦታዎች ሲሆኑ፣ የዘመቻው ተሳታፊዎች በሙሉ #BecauseIamOromo መሪ ቃልን አንዲጠቀሙ ከዘጋቢ ሪፓርቱ እና ከሪፓርቱም ውጪ የሚያቋቸውን ታሪኮች አጭር ጽሁፎች(ስታተሶች) እንዲሁም የተሰማቸውን ስሜት በመግለጽ ለዘመቻው የተዘጋጁ ፕሮፋይል ፎቶዎቸን እና የሽፋን ምስሎችን በመጠቀም በዘመቻው ንቁ ተሳታፊ አንዲሆኑ በአክብሮት አንጋብዛለን፡፡ በሶስቱ ቀን የዘመቻ ቆይታ ለዘመቻው ተብሎ የተከፈተው ኤቨንት ገጽ ላይም ሀሳቦችን በመለዋወጥ እና ስለዘመቻው ያላችሁን ሃሳብ አንድትገልጹ በአክብሮት ጥሪ እናስተላልፋለን፡፡
አንወያይ ሃሳብና ስሜታችንን እናካፍል ጉዳያችን መሆኑን አጋርነታችንን እናሳይ!
 #ኦሮሞ_በመሆኔ #OromooTauukoof #BecauseIamOromo