Friday, September 11, 2015

በ2008 ወንድሞቻችን፣እህቶቻችንና ኢትዮጵያ ነፃ የሚወጡበት አመት !!!

በ2008 ወንድሞቻችን፣እህቶቻችንና ኢትዮጵያ
ነፃ የሚወጡበት :የኢትዮጵያ ህዝብየ24ዓመቱን የህወሀት አገዛዝ በቃህ የሚልበት:አመት
 

Sunday, September 6, 2015

የህወሀት እስርና እንግልት ያልበገረው ፍቅር





የህወሀት እስርና እንግልት ያልበገረው ፍቅር

ቂሊንጦ የተካሄደው የቀለበት ስነስርዓት





ብዙ ጊዜ ስለተቃራኒ ፆታ ፍቅር መጻፍ ብዙመ አልወድም ወይም አይመቸኝም ይህ ተከታዩን በቂሊንጦ እስር ቤት ከሰሞኑ የተፈፀመው የቀለበት ስነስርዓት ስሠማ ግን የሆነ የተለየ ነገር ሆኖ ስላገኘሁት ትንሽ ፈለግኩኝ፡፡

ጉዳዩ እንዲህ ነው በተደጋጋሚ ከዚህ ቀደም እዚህ ፌስቡክ ላይ እንደገለፅኩት በአንድ ወቅት የአሁኑ የኢትዮጵያ አየር ሐይል አባል የነበረው ወጣት ሻለቃ አክሊሉ መዘነ የገዢውን ፓርቲ ዘረኝነት እና ጭቆና መቋቋም አቃተኝ በማለት የኢትዮጵያ አየር ሀይልን ከድቶ ኤርትራ በመግባት የትጥቅ ትግል እያካሄደ የሚገኘውን አርበኞች ግንቦት 7 ህዝባዊ ሐይልን ይቀላቀላል ወጣቱ የአየር ሐይል አባል ወደአርበኞች ግንቦት 7 መቀላቀሉን የሠሙት የገዢው ፓርቲ ደህንነቶች በቂም በቀል ተነሳስተው የሻለቃ መዘነ ታናሽ ወንድምን ሠይፈ መዘነን ከሚኖርበት ኮተቤ አካባቢ በመያዝ ወደማዕከላዊ በመውሰድ ከፍተኛ ድብደባ የፈፀሙበት ሲሆን በወቅቱም ይህንን ጉዳይ መረጃ አሰባስቤ ይፋ ማውጣቴ ይታወሳል፡፡ እናም ታናሽ ወንድምዬወን ሠይፈ መዘነን ማዕከላዊ ወስደው ከደበደቡት በኋላ ፍርድ ቤት እንኳን ሳይወስዱ በአሁኑ ሠዓት ቂሊንጦ ወስደው አስረውት ይገኛል አስገራሚው ነገር ሠይፈ መዘነ ከጉዳዩ ጋር ምንም አይነት ግኑኝነት የሌለውና ምንም አይነት ፖለቲካዊ ተሳትፎ ያልነበረውና ስለጉዳዩ ምንም ሳያውቅ በግል ስራ ይተዳደር የነበረ ወጣት ነው፡፡

የሠይፈ መዘነን ወደቂሊንጦ እስር ቤት መዛወር የሠማችው ፍቅረኛው ሚዛን ፎቶው ላይ የምንመለከታት እንስት ጓደኞቿን ሰብስባ ቂሊንጦ እስር ቤት ድረስ በመሄድ ለፍቅረኛዋ ለሠይፈ መዘነ የቃልኪዳን ቀለበት አድርጋለታለች፡፡ በዙሪያዋ የሚገኙ ወጣቶች ሰይፈ በቃ ሻለቃው ወንድሙ አክሊሉ ከድቶ ኤርትራ በመግባቱ የህወሀት ሠዎች ለቂም በቀል ሠይፈን ምን አልባት ለበርካታ አመታት ሊያስሩት ይችላሉ የሚል ማስፈራሪያ ቢሠጧትም አሉባልታውንና ማስፈራሪያውን ችላ ብላ ከሠሞኑ ለሠይፈ መዘነ ቀለበት አድርጋለት እንዲህ ብላው ከቂሊንጦ እስር ቤት ለቃ ሄዳለች ""እውነት ማሸነፏ አትቀርም ያኔ አንተ ነፃ ትወጣና የቃልኪዳን ቀለበታችንወደትዳር ቀለበትነት ትለወጣለች እስከዛው ግን እጠብቅሀለው እወድሀለው""

ምስሉ ላይ የምትመለከቷቸው በአሁኑ ሠዓት ቂሊንጦ በእስር ላይ የሚገኘውን ሠይፈ መዘነን እና ፍቅረኛውን ሚዛንን ነው

Ermias Tokuma Alemayehu 

Thursday, September 3, 2015

የአቶ ሃብታሙ የአቶ አብርሃም ሰሎሞን መለቀቅ ታገደ!!!

የቀድሞው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ወጣት ሀብታሙ አያሌውና ሌሎች የፖለቲካ አመራሮች  ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲፈቱ የሰጠውን ትዕዛዝ የበታች ፍርድ ቤቱ አግዷል፡፡
ፍርድ ቤቱ ውሣኔውን የሰጠው የአቃቤ ሕግን አቤቱታ ተቀብሎ ነው፡፡
ጉዳዩ ያስቀርብ ወይም አያስቀርብ እንደሆነ ለማየትም ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል፡

Thursday, May 21, 2015

ህዝባዊ እምቢተኝነት ያብብ ይለምልም!




ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙዚቃው በተላለፈው ጥሪ የ24ዓመቱን የህወሀት አገዛዝ በቃህ የሚልበት ጊዜው ዛሬ ሳይሆን አሁኑኑ ነውገዥው የወያኔ መንግስት ስልጣን ከያዘ ጀምሮ አምስተኛው የኢትዬጲያ ብሄራዊ ምርጫ ይካሄዳል ፡፡ ሶስተኛውና ተስፋ የፈነጠቀው አገራዊ ምርጫ ተስፋ አስቆራጭ በሆነ የፓለቲካ ምህዳር መዘጋት ከተጠናቀቀ በኋላ የተካሄደውን አራተኛው ምርጫ ኢህአዴግ 99.6 በመቶ የፓርላማ መቀመጫ “በማሸነፍ” ተቆጣጥሮታል፡፡ ከቀናት በኋላ የሚካሄደው አምስተኛ አገራዊ ምርጫ የፓለቲካ ምህዳሩን ለማሻሻል የሚረዳና መጠነኛ ክፍተት ሊፈጥር ይችላል ተብሎ ቢጠበቅም በተቃራኒው ገዥው ፓርቲ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በከፍተኛ ሁኔታ እያዳከመ ተቺዎችን እና ሌሎች ነጻ ድምጾችን ለእስር ዳርጎ በከፍተኛ ጫና ታጅቦ ይካሄዳል፡።በቅርቡ ከእስር የተለቀቁት አቶ በቀለ ገርባ በምርጫ ቅስቀሳ ላይ እያሉ ተደበደቡ። ዘረፋም ተፈጽሞባቸዋል። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶክተርመረራ ጉዲና መንግስት ምጥ ይዞታል። የህዝብ ማዕበል አስፈርቶታል። የለየለት ተናካሽ ወጥቶታል ይላሉ።
_ምርጫው ሲቃረብ አፈናው፡ እስሩ፡ ማሰቃየቱ፡ ማሳቀቁ፡ ግድያው በየአቅጣጫው በርትቷል። ሰማያዊ፡ መድረክና ሌሎች ፓርቲዎች አቤቱታቸውን እያቀረቡ ናቸው። በዚህ መሃል ዕቅድ ያልተያዘላቸው፡ በጀት ያልተመደበላቸው ፕሮጀክቶች መሰረተ ድንጋይ በየቦታው እየተጣለላቸው ነው። አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በዚህም የተነሳ ሰሞኑን ስራ በዝቶባቸዋል።
_አዲስ አብዮተኛ ሙዚቃ ሰሞኑን ለአድማጭ ጆሮ ደርሷል።
ለኢትዮጵያ ህዝብ በሙዚቃው በተላለፈው ጥሪ የ24ዓመቱን የህወሀት አገዛዝ በቃህ የሚልበት ጊዜው ዛሬ ሳይሆን አሁኑኑ ነው!!!

Thursday, April 30, 2015

ኢትዮጵያ በታሠሩ ጋዜጠኞች ብዛት በአፍሪካ አንደኛ ነች

Imprisonment is the most effective form of intimidation and harassment used against journalists.

 

"
ሃሣብን የመግለፅ ነፃነት መብቷን ተግባራዊ በማድረጓ ብቻ ታሥራ የምትገኘውን ርዕዮትን እንዲፈታ ለመንግሥቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን - መንግሥቱ ፀረ-ሽብር አዋጁን ሃሣብን በነፃነት የመለዋወጥን ተግባር ለመጠምዘዝ ጉዳይ ከመጠቀም እንዲቆጠብም እናሳስባለን"FREE THE PRESS


Seven of the 10 most censored countries-Eritrea, Ethiopia, Azerbaijan, Vietnam, Iran, China, and Myanmar-are also among the top 10 worst jailers of journalists worldwide, according to CPJ's annual prison census


In Ethiopia--number four on CPJ's most censored list--the threat of imprisonment has contributed to a steep increase in the number of journalist exiles. Amid a broad crackdown on bloggers and independent publications in 2014, more than 30 journalists were forced to flee, CPJ research shows. Ethiopia's 2009 anti-terrorism law, which criminalizes any reporting that authorities deem to "encourage" or "provide moral support" to banned groups, has been levied against many of the 17 journalists in jail there.


How censorship works: As Ethiopia prepared for its May 2015 elections, the state systematically cracked down on the country's remaining independent publications through the arrests of journalists and intimidation of printing and distribution companies. Filing lawsuits against editors and forcing publishers to cease production have left only a handful of independent publications in a country of more than 90 million people. Ten independent journalists and bloggers were imprisoned in 2014; authorities filed a lawsuit in August accusing six publications of "encouraging terrorism," forcing at least 16 journalists to flee into exile. There are no independent broadcasters, though broadcasts from the U.S.-based opposition Ethiopian Satellite Television (ESAT) intermittently air within the country. The state-controlled telecommunications company Ethio Telecom is the sole Internet provider and routinely suspends critical news websites. International journalists work in Ethiopia, but many are under surveillance and face harassment. Although journalists have not had difficulties acquiring accreditation in the past, newer arrivals say that they face challenges.


Lowlight: Authorities in 2014 unleashed the largest onslaught against the press since a crackdown in 2005 after disputed parliamentary elections. Ten independent journalists and bloggers were arrested on anti-state charges, and at least eight independent publications were shut down.


https://cpj.org/2015/04/10-most-censored-countries.php

Friday, April 17, 2015

በኢትዮጵያ የሚታየው የህንጻ ግንባታ የድህነት መሸፈኛ ጭምብል ይሆንን?(Is Ethiopia's building boom masking poverty?


 Is Ethiopia's building boom masking poverty?
Africa blog: Is Ethiopia's building boom masking poverty?

Whenever we set up our camera and flapped open our sun reflectors in Ethiopia's capital, Addis Ababa, passers-by became curious and eager to help.

But getting them to talk on camera was another matter as in general residents of the city are reticent and keep their views to themselves.

We were filming in Addis Ababa for a programme charting the changes in the country, yet it was only on the flight back to South Africa that I met an Ethiopian willing to be candid.

I found myself seated next to an inquisitive elderly Ethiopian woman, who was chatty despite the early morning departure.

However, she was not so open as to be willing for me to mention her name here.

She wore a green twin-set, leggings and woollen socks with her loafers. After the rigorous security checks, she took the socks off, saying she only wears them to keep her feet clean at the end of the security protocols.

She reminded me a bit of my mother, both caring and bossy all in one person.

During the flight, she cut me a portion of her fruit and insisted that I eat every morsel; her stern gaze suggested that I had no choice.
We talked about a lot of things, including my impressions of Nigeria, especially following the ground-breaking presidential election there when the incumbent lost.

She was proud of the manner in which Nigerians had used their vote to make a strong statement about their government.

I replied that perhaps if Ethiopians have strong views about the ruling party - the EPRDF, in power since 1991 - then they could also do the same when elections are held in May. 
http://www.bbc.com/news/world-africa-32310735