Thursday, December 6, 2012

መለስ ከመቃብር እየገዙ ነው። ግን እስከመቼ ይዘልቅ ይሆን?

መለስ ከመቃብር እየገዙ ነው። ግን እስከመቼ ይዘልቅ ይሆን?” የሚል ፅሁፍ አስነብበዋል፡

ከሠሃራ በስተደቡብ ያሉ የአፍሪካ ሃገሮችን በተመለከተ በሚያደርጓቸው ምርምሮችና ዘገባዎች በዋናነት ከሚታወቁት ተንታኞች አንዱ የሆኑት 
ሬኔ ለፎር

ሬኔ ለፎር ከቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ ኃላፊ ፒተር ሃይንላይን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ሰሞኑን የተሰጠውን ሦስት የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሹመት ይገመግማሉ፡
----<<<በአስተዳደሩ ውስጥ የትግራይ ተወላጆች የመንግሥቱን ሥልጣን እንደገና እየተቆጣጠሩ ናቸው
በማለት ያብራሩበትንና ተዛማጅ ጥያቄዎችን የመለሱበትን 




  

No comments:

Post a Comment